Call us:
+929132651
|
Mail us for help:
aradamanufacturing@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Arada Manufacturing College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Back
Support
Submit Ticket
My Tickets
More
Service
About
Contact Us
Status
አራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ
Login
Announcement
Arada Manufacturing College Meeting
Arada Manufacturing College Meeting
28th July, 2025
አራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የ2017 በጀት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ውይይትና ግምገማ አደረገ።
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ሐምሌ 03፣ 2017ዓ/ም — በዚህ የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የ2017 በጀት አመት አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ውይይትና ግምገማ የተለያዩ ክፍሎች ተሳትፈዋል በዚህም አካዳሚክ ዳይሬክቶሬቶች፣ አስተዳደራዊ ዳይሬክቶሬቶች፣ ቡድኖችና ጽ/ቤቶችን ያካተተ ሲሆን፣
ኮሌጁ በ2017 በጀት ዓመት እንዲከናወኑ ካቀዳቸው ግቦች፣ ዓለማዎችና ተግባራቶች አኳያ አፈጻጸሞች ያላቸውን ውጤታማነትና የተለያዩ ተግዳሮቶችን በመገምገም በቀጣይ በጀት ዓመት የተሻሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ውይይት ተደርጓል፡፡ እንደ ስልጠና ጥራት፣ የሰልጣኝና ተገልጋይ እርካታ፣ የኢንዳስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት፣ የቴክኖሎጅ ፋብሪኬሽንና የተቋማት ልማት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶ የተገመገሙ ሲሆን በተጨማሪም የኮሌጁ አስተዳደራዊ ስራዎች የስራ አፈጻጸም በመገምገም ለቀጣይ በጀት ዓመት ችግሮችን የመፍታት ባህልን በማጎልበትና ተገልጋይን ቅድሚያ በመስተት ብልሹ አሰራሮችን ያስወገደ አገልግሎት እንዲሰጥ በማስቻል ስራዎች እንዲፈጸሙ አቋም በመያዝ ተጠናቋል።
ይህ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተቋማዊ ውጤታማነትን ለማጠናከር ትርጉም ያለው ሲሆን ኮሌጁ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ የጥራት መሻሻል ላይ ያለውን አፈጻጸም እንዲያሻሽል የሚረዳ ነው፡፡
አራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን
.