Announcement የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የሴት አመራሮችና አሰልጣኞች ፎረም ተቋቋመ

የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የሴት አመራሮችና አሰልጣኞች ፎረም ተቋቋመ

14th January, 2026

የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የሴት አመራሮችና አሰልጣኞች ፎረም ተቋቋመ፤

አዲስ አበባ፣ ጥር 06፣ 2018ዓ/ም— የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የሴት አመራሮችና አሰልጣኞች ፎረም ተቋቋመ፤ በኮሌጁ የሚገኙ ሴት አመራሮችና አሰልጣኞች ይህን ፎረም ሲያቋቁሙ በኮሌጁ ብሎም እንደ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ሴቶች ሊያበረክቱት የሚገባ አስተዋጽኦን ከማጉላት ባሻገር በዘርፉ ያላቸው የወሳኝነት ሚና የተሻለ እንዲሆን ለማድረግ አመች አደረጃጀት መሆኑ ተመላክቷል፡፡

<<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>>

.

Copyright © All rights reserved.

Created with