Announcement ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የተተከሉ ችግኞችን እንክብካቤ አድርጓል

ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የተተከሉ ችግኞችን እንክብካቤ አድርጓል

26th December, 2025

የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮልጅ በሰባተኛው ዙር ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የተተከሉ ችግኞችን እንክብካቤ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ 2018ዓ/ም ታህሳስ 17፡ የአራዳ ማኑፋክቸሪንግ ኮልጅ በሰባተኛው ዙር ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የተተከሉ ችግኞችን በኮሌጁ የፕሮሰስ ካውንስል አባላት እንክብካቤ አድርጓል፤ የተተከሉ ችግኞች የጽድቀት ምጣኔ የተሻለ እንዲሆን ከማድረግ አኳያ ኮሌጁ ተከታታይ እንክብካቤ የሚያደርግ ሲሆን ይህን መሰረት በማድረግ የተፈጸመ ክንውን ነው፡፡ 

<<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>>

.

Copyright © All rights reserved.

Created with